የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
17:51 22.05.2025 (የተሻሻለ: 18:34 22.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
ፑቲን አክለውም የዩክሬን ጦር ኃይሎች እና የውጭ ቅጥረኞች የሚጠቀሙት ስልት የአሸባሪዎች ነው ብለዋል።
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቁልፍ መግለጫዎች፦
▪የዩክሬን ኃይሎች ወታደራዊ ያልሆኑ ኢላማዎችን ይመርጣሉ፣
▪የዩክሬን ኃይሎች በድሮን ወረራ ወቅት አምቡላንሶችን ጨምሮ የሲቪል ተሽከርካሪዎችን ያጠቃሉ፣
▪የሩሲያ ጦር የጠላትን የጥቃት ቦታዎች በንቃት እየመከተ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X