https://amh.sputniknews.africa/20250522/471561.html
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩፑቲን አክለውም የዩክሬን ጦር ኃይሎች እና የውጭ ቅጥረኞች የሚጠቀሙት ስልት የአሸባሪዎች ነው ብለዋል።የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቁልፍ መግለጫዎች፦... 22.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-22T17:51+0300
2025-05-22T17:51+0300
2025-05-22T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/471626_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_cc57e167ebe6034cad0f5272bef5fa71.jpg
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩፑቲን አክለውም የዩክሬን ጦር ኃይሎች እና የውጭ ቅጥረኞች የሚጠቀሙት ስልት የአሸባሪዎች ነው ብለዋል።የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቁልፍ መግለጫዎች፦ ▪የዩክሬን ኃይሎች ወታደራዊ ያልሆኑ ኢላማዎችን ይመርጣሉ፣ ▪የዩክሬን ኃይሎች በድሮን ወረራ ወቅት አምቡላንሶችን ጨምሮ የሲቪል ተሽከርካሪዎችን ያጠቃሉ፣ ▪የሩሲያ ጦር የጠላትን የጥቃት ቦታዎች በንቃት እየመከተ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/471626_1:0:1280:959_1920x0_80_0_0_4bbfe06c2be78bb9f45ccc26fda1cae0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
17:51 22.05.2025 (የተሻሻለ: 18:34 22.05.2025) የሩሲያ ወታደሮች በአሁኑ ወቅት በድንበር አከባቢዎች የመከላከያ ቀጠና ለመፍጠር እየሡሩ መሆናቸውን ፑቲን ተናገሩ
ፑቲን አክለውም የዩክሬን ጦር ኃይሎች እና የውጭ ቅጥረኞች የሚጠቀሙት ስልት የአሸባሪዎች ነው ብለዋል።
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቁልፍ መግለጫዎች፦
▪የዩክሬን ኃይሎች ወታደራዊ ያልሆኑ ኢላማዎችን ይመርጣሉ፣
▪የዩክሬን ኃይሎች በድሮን ወረራ ወቅት አምቡላንሶችን ጨምሮ የሲቪል ተሽከርካሪዎችን ያጠቃሉ፣
▪የሩሲያ ጦር የጠላትን የጥቃት ቦታዎች በንቃት እየመከተ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X