https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ሥርዓት የሆነው ኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ይለብስ አዲስ ከኢትዮ ፋይናንስ ፎረም ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ... 22.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-22T13:56+0300
2025-05-22T13:56+0300
2025-05-22T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/468867_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_00f8605e148b87b1149ab8c317e96247.jpg
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ሥርዓት የሆነው ኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ይለብስ አዲስ ከኢትዮ ፋይናንስ ፎረም ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ የፊንቲክ ዘርፍ በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ተናግረዋል፡፡ "የቅርብ ግዜ መረጃዎችን ከተመለከትን በሀገሪቱ የተካሄደው የዲጂታል ገንዘብ ልውውጥ በጥሬ ገንዘብ የሚደረገውን የገንዘብ ግብይት በጣም በልጧል" ብለዋል።አክለውም ሀገሪቱ እየተከተለች ያለችውን የተዋሃደ ወጥ የክፍያ ስርዓት የማሳደግ እቅድ እንዳላት አብራርተዋል።"ይህንን ስርዓት ድንበር ተሻጋሪ እንዲሁም ቀጣናውን እንዲያካትት የማድረግ እቅድ አለ፡፡ በአሁኑ ሰዓት የሁለትዮሽ ፈጣን እና የካርድ ክፍያን ለማዋሃድ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እየሠራን ነው፡፡ ከአፍሪካ፣ እስያ እና አውሮፓ ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” ብለዋል፡፡በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/468867_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_665b9fbf0d9c3027b0456b02ffe508fb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ
13:56 22.05.2025 (የተሻሻለ: 14:34 22.05.2025) በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ የቀድሞውን በጥሬ ገንዘብ የሚደረግ ግብይት በልጧል ተባለ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ሥርዓት የሆነው ኢትስዊች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ይለብስ አዲስ ከኢትዮ ፋይናንስ ፎረም ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ የፊንቲክ ዘርፍ በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ተናግረዋል፡፡
"የቅርብ ግዜ መረጃዎችን ከተመለከትን በሀገሪቱ የተካሄደው የዲጂታል ገንዘብ ልውውጥ በጥሬ ገንዘብ የሚደረገውን የገንዘብ ግብይት በጣም በልጧል" ብለዋል።
አክለውም ሀገሪቱ እየተከተለች ያለችውን የተዋሃደ ወጥ የክፍያ ስርዓት የማሳደግ እቅድ እንዳላት አብራርተዋል።
"ይህንን ስርዓት ድንበር ተሻጋሪ እንዲሁም ቀጣናውን እንዲያካትት የማድረግ እቅድ አለ፡፡ በአሁኑ ሰዓት የሁለትዮሽ ፈጣን እና የካርድ ክፍያን ለማዋሃድ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እየሠራን ነው፡፡ ከአፍሪካ፣ እስያ እና አውሮፓ ሀገራት ጋር እየሠራን ነው” ብለዋል፡፡
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X