የኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ
የኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ

በቀይ ባህርና በኤደን ባህረ ሰላጤ ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው 3ኛ ዙር ውይይት ዛሬ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡ ኢትዮጵያ ለብዙ ዘመናት ከቀይ ባህር የጸጥታ መዋቅሮች ተገልላ እና በተወሰነ የመጓጓዣ መስመር ተገድባ እንደቆየች የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተናግረዋል፡፡

“በኢትዮጵያ እይታ የኮሪደሩ ዘላቂ መረጋጋት፣ አስተዳደር እና ክፍት መሆን በጣም ወሳኝ ነው” ብለዋል፡፡

በውይይቱ የተቋማት መሪዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና የዘርፉ ባለሙያዎች በቀጣናው የኢኮኖሚ እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ተገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ አስተማማኝ የባህር በር የማግኝት ፍላጎት አላፊ ጉዳይ አይደለም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0