በኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ
በኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.05.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ የክላስተር እርሻ የስንዴ ምርት በእጥፍ መጨመሩ ተነገረ

የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እ.ኤ.አ በ2020/21 የምርት ዘመን ከነበረው 141 ሚሊዮን ኩንታል ምርት በ2023/24 ወደ 271 ሚሊየን ኩንታል ጭማሪ አሳይቷል ብሏል።

ኢኒስቲትዩቱ በ0.6 ሚሊዮን ሄክታር ላይ የተጀመረው የክላስተር የስንዴ ምርት ወደ ሚሊዮን ሄክታሮች ከፍ ማለቱን ገልጿል።

ፕሮግራሙ የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት እንዳጠናከረ እንዲሁም ብሔራዊ የምግብ ዋስትናን ጽኑ መሠረት ላይ እንዳስቀመጠ ኢኒስቲትዩት መናገሩን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0