https://amh.sputniknews.africa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለ ስምንት ወለልና አንድ ሺህ መኪኖችን ማቆየት የሚችል የመኪና ማቆሚያ አስመረቀ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለ ስምንት ወለልና አንድ ሺህ መኪኖችን ማቆየት የሚችል የመኪና ማቆሚያ አስመረቀ
Sputnik አፍሪካ
ይህም በመዲናዋ ውስጥ የተገነቡትን የመኪና ማቆሚያዎች ቁጥር ወደ 150 ከፍ እንደሚያደርግ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል። 22.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-22T11:26+0300
2025-05-22T11:26+0300
2025-05-22T11:26+0300
ዜና
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/463581_0:92:1081:700_1920x0_80_0_0_a6886669fe0d842989fd6d9dafdf58ba.jpg
ይህም በመዲናዋ ውስጥ የተገነቡትን የመኪና ማቆሚያዎች ቁጥር ወደ 150 ከፍ እንደሚያደርግ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።ከለውጡ በፊት በመንግሥት የተገነቡ የፓርኪንግ ቦታዎች ብዛት 2 ብቻና ከ500 በላይ መኪኖችን የማቆም አቅም እንዳልነበራቸው በማሕበራዊ ገጻቸው ባጋሩት ፅሑፍ ጠቁመዋል።ከንቲባዋ በአጠቃላይ 35 ሺህ ተሽከርካሪዎችን በአንድ ጊዜ ማቆም የሚችሉ እንዲሁም 49 ተርሚናሎች መገንባታቸውን ገልጸዋል።አዲሱ የመኪና ማቆሚያ ምቹ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት እንዲሁም የሕዝቡን እንግልት የሚቀንስ መሆኑ ተገልጿል።
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/16/463581_59:0:1019:720_1920x0_80_0_0_888e772268667942aaa7e331f557c4c0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜና
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለ ስምንት ወለልና አንድ ሺህ መኪኖችን ማቆየት የሚችል የመኪና ማቆሚያ አስመረቀ
ይህም በመዲናዋ ውስጥ የተገነቡትን የመኪና ማቆሚያዎች ቁጥር ወደ 150 ከፍ እንደሚያደርግ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
ከለውጡ በፊት በመንግሥት የተገነቡ የፓርኪንግ ቦታዎች ብዛት 2 ብቻና ከ500 በላይ መኪኖችን የማቆም አቅም እንዳልነበራቸው በማሕበራዊ ገጻቸው ባጋሩት ፅሑፍ ጠቁመዋል።
ከንቲባዋ በአጠቃላይ 35 ሺህ ተሽከርካሪዎችን በአንድ ጊዜ ማቆም የሚችሉ እንዲሁም 49 ተርሚናሎች መገንባታቸውን ገልጸዋል።
አዲሱ የመኪና ማቆሚያ ምቹ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት እንዲሁም የሕዝቡን እንግልት የሚቀንስ መሆኑ ተገልጿል።