የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ
የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ

14ኛው የኢትዮጵያ-ሩሲያ ወታደራዊና ቴክኒካዊ ትብብር የበይነ መንግሥታት የሥራ ቡድን ስብሰባ ዛሬ በሞስኮ ተካሂዷል።

በዚህ ወቅት የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታና የሥራ ቡድኑ ተባባሪ ሊቀመንበር ማርታ ሉዊጂ ስብሰባው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ወታደራዊ ትብብር ለመገምገም ጥሩ መድረክ ነው ብለዋል።

በአቅም ግንባታ ተነሳሽነቶችና በቴክኖሎጂ ሽግግር አማካኝነት የኢትዮጵያን የመከላከያ አቅም ለማሳደግም እንደሚረዳ ተናግረዋል።

የሩሲያ የሥራ ቡድን ሊቀመንበር አናቶሊ ፑንቹክ በበኩላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ወታደራዊና ቴክኒካዊ ትብብር የበለጠ ለማሳደግ ሩሲያ ዝግጁ እንደሆነች ገልጸዋል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ወታደራዊ ትብብር ለሁለቱ ሀገራት የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት ምሶሶ ነው ተባለ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0