https://amh.sputniknews.africa
'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ
'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ የናሚቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር የቁጥጥር እና አስተዳደር ባለሙያ ፌስቱስ ኡግዋንጋ አቢያተር ከአይዲ ፎር አፍሪካ... 21.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-21T17:15+0300
2025-05-21T17:15+0300
2025-05-21T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/15/461883_0:120:1280:840_1920x0_80_0_0_f9d23126295e6d9d1e588dd2b10aea50.jpg
'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ የናሚቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር የቁጥጥር እና አስተዳደር ባለሙያ ፌስቱስ ኡግዋንጋ አቢያተር ከአይዲ ፎር አፍሪካ 2025 ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የዲጂታል መታወቂያ ንቅናቄ አባል መሆናቸው መልካም ነው ብለዋል።"እዚህ በአንድነት መሰባሰባችን የማንነት ስርዓታችን እየተሻሻለ መምጣቱ ማሳያ ነው። እያንዳንዱ ሀገር መሠረታዊ የማንነት ስርዓት እንዲኖረው እንጥራለን፤ ከዚያም ወደ ዲጂታል ስርዓት እንሸጋገራለን" ሲሉ አብራርተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/15/461883_0:0:1280:960_1920x0_80_0_0_be354a1fb99d89593ed2f1fecf80463e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ
17:15 21.05.2025 (የተሻሻለ: 17:34 21.05.2025) 'አይዲ ፎር አፍሪካ' በአፍሪካ የማንነት አጀንዳን በብርቱ ከሚያራምዱ መድረኮች ዋንኛው ነው ሲሉ ናሚቢያዊዉ የጉባኤ ተሳታፊ ተናገሩ
የናሚቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስቴር የቁጥጥር እና አስተዳደር ባለሙያ ፌስቱስ ኡግዋንጋ አቢያተር ከአይዲ ፎር አፍሪካ 2025 ጉባኤ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የዲጂታል መታወቂያ ንቅናቄ አባል መሆናቸው መልካም ነው ብለዋል።
"እዚህ በአንድነት መሰባሰባችን የማንነት ስርዓታችን እየተሻሻለ መምጣቱ ማሳያ ነው። እያንዳንዱ ሀገር መሠረታዊ የማንነት ስርዓት እንዲኖረው እንጥራለን፤ ከዚያም ወደ ዲጂታል ስርዓት እንሸጋገራለን" ሲሉ አብራርተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X