የብዝሃ ሕይወት መመናመንን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በጋራ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ

ሰብስክራይብ

የብዝሃ ሕይወት መመናመንን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በጋራ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ

የዓለም አቀፍ የብዝሃ ሕይወት ቀን ከግንቦት 12 እስከ 16 ድረስ “ከተፈጥሮ ጋር መስማማት ለዘላቂ ልማት” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ፕሮግራሞች እየተከበረ ይገኛል፡፡

የዓለም አቀፉን የብዝሃ ሕይወት ስምምነት ማንበር፣ ዘላቂ አጠቃቀም እና ጥቅም ተጋሪነት የበዓሉ ትኩረቶች እንደሆኑ በኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢንስቲትዩት የሕዝብ ግኑኝነት እና ኮሚኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ በፍቃዱ ከፈለኝ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡

ኢንስቲትዩቱ ቀኑን በማስመልከት ኤግዚቢሽን የከፈተ ሲሆን በሺዎች የሚቆጠሩ ተመልካቾች ይጎበኙታል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የብዝሃ ሕይወት መመናመንን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በጋራ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የብዝሃ ሕይወት መመናመንን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በጋራ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የብዝሃ ሕይወት መመናመንን ለመከላከል የሚመለከታቸው አካላት በጋራ ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0