የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ

የማዕድን ሚኒስትሩ ሀብታሙ ተገኝ የነባር ፋብሪካዎችን ምርታማነት በማሳደግና አዳዲሶችን ወደ ሥራ በማስገባት ከሀገር ውስጥ በተጨማሪ ለጎረቤት ሀገራት ሲሚንቶ ማቅረብ የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ ነው ብለዋል።

አክለውም አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም የማሳደግ ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የግብዓት አቅርቦት ምላሽ ለመስጠት በብረት፣ እምነ በረድ፣ ሲሚንቶና ሌሎች መስኮች እደገቶች እየተመዘገቡ እንደሆነም ተናግረዋል።

በድሬዳዋ ከተማ የተገነባው የፓዮኔር ሲሚንቶ ማኑፋክቸሪንግ ማስፋፊያ ፕሮጀክት በትናትናው እለት በፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሲሚንቶ ምርት 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ደረሰ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0