በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.05.2025
ሰብስክራይብ

በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ

በግድቡ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ቆሮሶ፣ አምባዛ፣ ዱባ እና ናይል ፐርች የተባሉት የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸውን የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።

በግድቡ የተመዘገበው ትልቁ የዓሳ ዝርያ ናይል ፐርች ሲሆን ክብደቱም 80 ኪ.ግ ነው ተብሏል።

የሀገር ውስጥ እና የውጭ ፍላጎትን ለማሟላት የዓሳ ምርትን ማሳደግ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ነው መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0