በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ
11:13 21.05.2025 (የተሻሻለ: 11:34 21.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውስጥ 29 ዓይነት የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ ተባለ
በግድቡ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ቆሮሶ፣ አምባዛ፣ ዱባ እና ናይል ፐርች የተባሉት የዓሳ ዝርያዎች መገኘታቸውን የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
በግድቡ የተመዘገበው ትልቁ የዓሳ ዝርያ ናይል ፐርች ሲሆን ክብደቱም 80 ኪ.ግ ነው ተብሏል።
የሀገር ውስጥ እና የውጭ ፍላጎትን ለማሟላት የዓሳ ምርትን ማሳደግ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ነው መባሉን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X