"ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለድርድር ዝግጁ ናት"፤ ኳሱ አሁን በኪየቭ እጅ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

"ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለድርድር ዝግጁ ናት"፤ ኳሱ አሁን በኪየቭ እጅ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለ አቀባይ ተናገሩ

ቃል አቀባይዋ ማሪያ ዘካሮቫ ከሰጡት መግለጫ ተጨማሪ መረጃዎች፦

▪ "እኛ ለግንኙነቶች ዝግጁ ነን - ሆኖም ዩክሬን መወሰን አለባት"

▪ "በኢስታንቡል ከዩክሬን ጋር የጦር እስረኞች ለመለዋወጥ የተደረሰው ስምምነት ተነሳሽነቱ ከኛ በኩል የመጣ ነው"

▪ ከዩክሬናውያን ምክንያታዊነትን አንጠብቀም፤ ሆኖም የቀረችውን ሀገራቸውን ለማዳን ትክክለኛውን ውሳኔ ይወስዳሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡

▪ ስለ ዘለንስኪ/ የአውሮፓ ሕብረት የማዕቀብ ማስፈራሪያዎች፦ "ሩሲያ ለማስጠንቀቂያዎች በጭራሽ ምላሽ ሰጥታ አታውቅም"

▪ በኢስታንቡል የተገኙት ልዑካን በሩሲያኛ ነው የተወያዩት።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0