https://amh.sputniknews.africa
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩሚኒስትሩ ኔልሰን ራማኦትዋና በሩሲያ እና ሌሎች መሪነት ከዓለም አቀፍ የሕግ ስርዓቶች ፖለቲካዊ አድልኦን ለማስወገድ... 20.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-20T15:44+0300
2025-05-20T15:44+0300
2025-05-20T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453673_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_bc9469f5bceb98c25f578bd5a782fc00.jpg
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩሚኒስትሩ ኔልሰን ራማኦትዋና በሩሲያ እና ሌሎች መሪነት ከዓለም አቀፍ የሕግ ስርዓቶች ፖለቲካዊ አድልኦን ለማስወገድ ለሚደረጉ ጥረቶችን ድጋፍ እንደሚሰጡ ገልጸዋል።ከ13ኛው የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የሕግ መድረክ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል “ፍትሕ በቀለም አትለይም፤ ፍትሕ ለሁሉም ሰው እና አድልኦ አታደርግም” ብለዋል።ራማኦትዋና ፍትሕ ለሀብታም ወይም ኃያል ሀገራት ማድላት እንደሌለባት አጽንኦት በመስጠት፤ ሁሉም መንግሥታት አካታች እና ለሁሉም እኩል የሆነ ስርዓት እንዲዘረጉ ጥሪ አቅርበዋል። "ኃይል ላይ ያልተመሠረት መድልዎ የማያደርግ ስርዓት እንፈልጋለን።" ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ያለፉ ስህተቶቹን እንዲገመግም እና ፍትሐዊና ሚዛናዊ ዓለም አቀፍ የወንጀል ፍትህ ስርዓት እንዲዘረጋ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
2025-05-20T15:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453673_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_7d21952813a3ca422145782c91b22815.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
15:44 20.05.2025 (የተሻሻለ: 16:04 20.05.2025) ቦትስዋና ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት የሌለበት ዓለም አቀፍ ፍትህን የማስፈን ጥሪን ትደግፋለች ሲሉ የቦትሶዋና የፍትህ ሚኒስትር ተናገሩ
ሚኒስትሩ ኔልሰን ራማኦትዋና በሩሲያ እና ሌሎች መሪነት ከዓለም አቀፍ የሕግ ስርዓቶች ፖለቲካዊ አድልኦን ለማስወገድ ለሚደረጉ ጥረቶችን ድጋፍ እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
ከ13ኛው የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የሕግ መድረክ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃል “ፍትሕ በቀለም አትለይም፤ ፍትሕ ለሁሉም ሰው እና አድልኦ አታደርግም” ብለዋል።
ራማኦትዋና ፍትሕ ለሀብታም ወይም ኃያል ሀገራት ማድላት እንደሌለባት አጽንኦት በመስጠት፤ ሁሉም መንግሥታት አካታች እና ለሁሉም እኩል የሆነ ስርዓት እንዲዘረጉ ጥሪ አቅርበዋል።
"ኃይል ላይ ያልተመሠረት መድልዎ የማያደርግ ስርዓት እንፈልጋለን።"
ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ያለፉ ስህተቶቹን እንዲገመግም እና ፍትሐዊና ሚዛናዊ ዓለም አቀፍ የወንጀል ፍትህ ስርዓት እንዲዘረጋ ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X