https://amh.sputniknews.africa
በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ
በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ
Sputnik አፍሪካ
በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀየኮሪደር ልማት በሥራ ዕድል ፈጠራና የሥራ ባህልን በማሻሻል በኩል አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ... 20.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-20T15:13+0300
2025-05-20T15:13+0300
2025-05-20T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453449_0:0:960:540_1920x0_80_0_0_37deabeb68dd93b4787a2e33b18126fa.jpg
በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀየኮሪደር ልማት በሥራ ዕድል ፈጠራና የሥራ ባህልን በማሻሻል በኩል አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ተናግረዋል፡፡የከተማ ኮሪደር ልማት ከውበት ባሻገር ዜጎች በነፃነት በአካባቢያቸው እንዲንቀሳቀሱ በማስቻል ትውልድ እንዲቀረፅ እያደረገ ነው ብለዋል።"የቆሻሻ መጣያ የነበሩ ሥፍራዎች ገፅታቸው ተቀይሮ የመዝናኛ ማዕከል እየሆኑ መጥተዋል። ይህም ዘመናዊ ከተማ ግንባታን በማጠናከር ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለዜጎች ለመስጠት እያስቻለ ነው" ሲሉ ሚኒስትሯ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453449_120:0:840:540_1920x0_80_0_0_48dc7f5293d453197218eeb57ebbbcbb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ
15:13 20.05.2025 (የተሻሻለ: 15:34 20.05.2025) በ65 የኢትዮጵያ ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ
የኮሪደር ልማት በሥራ ዕድል ፈጠራና የሥራ ባህልን በማሻሻል በኩል አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሆነ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ተናግረዋል፡፡
የከተማ ኮሪደር ልማት ከውበት ባሻገር ዜጎች በነፃነት በአካባቢያቸው እንዲንቀሳቀሱ በማስቻል ትውልድ እንዲቀረፅ እያደረገ ነው ብለዋል።
"የቆሻሻ መጣያ የነበሩ ሥፍራዎች ገፅታቸው ተቀይሮ የመዝናኛ ማዕከል እየሆኑ መጥተዋል። ይህም ዘመናዊ ከተማ ግንባታን በማጠናከር ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለዜጎች ለመስጠት እያስቻለ ነው" ሲሉ ሚኒስትሯ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X