https://amh.sputniknews.africa
ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረ
ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረየሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ትራምፕ በአሁኑ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው ልዩነት እና የትብብር... 20.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-20T14:43+0300
2025-05-20T14:43+0300
2025-05-20T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453237_0:84:1280:804_1920x0_80_0_0_05f620a0c669b97f087b9d4ad8830ac3.jpg
ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረየሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ትራምፕ በአሁኑ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው ልዩነት እና የትብብር እጥረት ቁጭታቸውን መግለጻቸውን አስታውቀዋል፡፡ትራምፕ ለሁለተኛው ዓለም ጦርነት ድል የተከፈለውን ዋጋም አድንቀዋል፡፡"ትራምፕ ይህንን ሲናገሩ ብዙ አሜሪካውያን እንደማያምኗቸው ገልጸው፤ ነገር ግን እውነታው ሩሲያውያን ከማንም በላይ ሕይወታቸውን መስዋዕት ማድረጋቸው ነው ብለዋል” ሲሉ የክሬምሊኑ አማካሪ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/14/453237_49:0:1232:887_1920x0_80_0_0_0fedb3d5a0afbc65ec4ca982fb55a84b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረ
14:43 20.05.2025 (የተሻሻለ: 15:04 20.05.2025) ትራምፕ እና ፑቲን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በሶቪየት ሕብረት እና በአሜሪካ መካከል ስለነበረው ወታደራዊ ጥምረት መወያየታቸው ተነገረ
የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ትራምፕ በአሁኑ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው ልዩነት እና የትብብር እጥረት ቁጭታቸውን መግለጻቸውን አስታውቀዋል፡፡
ትራምፕ ለሁለተኛው ዓለም ጦርነት ድል የተከፈለውን ዋጋም አድንቀዋል፡፡
"ትራምፕ ይህንን ሲናገሩ ብዙ አሜሪካውያን እንደማያምኗቸው ገልጸው፤ ነገር ግን እውነታው ሩሲያውያን ከማንም በላይ ሕይወታቸውን መስዋዕት ማድረጋቸው ነው ብለዋል” ሲሉ የክሬምሊኑ አማካሪ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X