የኢትዮጵያ አየር መንገድ የታንዛኒያ እና ኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ትብብር በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ የታንዛኒያ እና ኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ትብብር በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው ተባለ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የታንዛኒያ እና ኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ትብብር በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የታንዛኒያ እና ኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ትብብር በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ነው ተባለ

በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፈቃዱ በየነ አየር መንገዱ በዳሬ ሰላም፣ ዛንዚባርና ኪሊማንጃሮ ከተሞች በሳምንት የሚያደርጋቸውን 49 በረራዎች በማሳያነት አንስተዋል።

“በታንዛኒያ ከተሞች የሚያደርገው በረራ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን በማጓጓዝ ለሀገሪቱ የቱሪዝም ልማት ጉልህ ሚና በመጫወት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን እያጠናከረ ይገኛል” ሲሉ ለሀገር ውስጥ ሚድያ ተናግረዋል፡፡

አክለውም ኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ አቅርቦትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ አማካኝነት ለቀጣናዊና አህጉራዊ የኢኮኖሚ ትስስር ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረገች እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0