ዩናይትድ ስቴትስ ሰላም ስትፈልግ አንዳንድ አውሮፓውያን ጦርነትን መርጠዋል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ዩናይትድ ስቴትስ ሰላም ስትፈልግ አንዳንድ አውሮፓውያን ጦርነትን መርጠዋል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ

ማርኮ ሩቢዮ በቫቲካን ባደረጉት ጉብኝት ስማቸው ያልተገለጸ ካርዲናል የሰጧቸውን ግምገማ ሲያጋሩ፤ ይህንን የሚሰሙ ሰዎች “ዓለም ተገለባብጣባቸዋለች” ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0