ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ
20:51 19.05.2025 (የተሻሻለ: 21:14 19.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ
ከፑቲን ጋር ያደረጉት ውይይት በጣም ጥሩ እንደነበር የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አስታውቀዋል።
ሩሲያ የዩክሬን ግጭት ሲያበቃ ከአሜሪካ ጋር አጠቃላይ የንግድ ግኑኝነት መጀመር ትፈልጋለች ብለዋል።
ቫቲካን ግጭቱን ለማስቆም በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለመቀበል ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካካሄዱት ውይይት በኋላ ሩሲያ እና ዩክሬን 'ወዲያውኑ' ድርድር እንደሚጀምሩ ለዘለንስኪ፣ ማክሮን፣ ሜሎኒ፣ ሜርዝና ስቱብ መግለጻቸውን አስታውቀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X