ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ
ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.05.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ እና ዩክሬን የተኩስ አቁም ለማድረግ እና ግጭትን ለማስቆም በአፋጣኝ ድርድር እንደሚጀምሩ ትራምፕ ተናገሩ

ከፑቲን ጋር ያደረጉት ውይይት በጣም ጥሩ እንደነበር የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አስታውቀዋል።

ሩሲያ የዩክሬን ግጭት ሲያበቃ ከአሜሪካ ጋር አጠቃላይ የንግድ ግኑኝነት መጀመር ትፈልጋለች ብለዋል።

ቫቲካን ግጭቱን ለማስቆም በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የሚደረገውን ድርድር ለመቀበል ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች።

ትራምፕ ከፑቲን ጋር ካካሄዱት ውይይት በኋላ ሩሲያ እና ዩክሬን 'ወዲያውኑ' ድርድር እንደሚጀምሩ ለዘለንስኪ፣ ማክሮን፣ ሜሎኒ፣ ሜርዝና ስቱብ መግለጻቸውን አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0