https://amh.sputniknews.africa
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ? ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የዛምቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሚካኤል ሙሶንዳ አፍሪካውያን ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ለእነርሱ እንደማይሠራ... 19.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-19T17:19+0300
2025-05-19T17:19+0300
2025-05-19T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/13/446545_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9013a23f6031cea0ac54a6306c86ffca.jpg
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ? ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የዛምቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሚካኤል ሙሶንዳ አፍሪካውያን ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ለእነርሱ እንደማይሠራ የሚያምኑበትን ምክንያት አብራርተዋል።ከ13ኛው የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የሕግ መድረክ ጎን ለጎን ሲናገሩ "አፍሪካውያን ተጠርጣሪዎች ከሌሎች ክልሎች ይልቅ ኢላማ የመሆን ወይም አጥፊዎች ተደርገው የመታየት አዝማሚያ አለ" ብለዋል።ዳኛው አክለውም ፍርድ ቤቱ በዚህ አድሎዓዊ አካሄዱ ምክንያት በአፍሪካ ውስጥ ተዓማኒነቱን እና ሕጋዊነቱን አጥቷል ሲሉ ተናግረዋል። "በፍትሕ አሰጣጡ ዓለም አቀፋዊ አካሄድን የሚያሳይ ቢሆን ኖሮ፤ ፍርድ ቤቱ የበለጠ ተዓማኒነት እና ሕጋዊነትን ሊያገኝ ይችል ነበር" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
2025-05-19T17:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/13/446545_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b0d9f4122afe58c5c4765fd8295362cc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
17:19 19.05.2025 (የተሻሻለ: 17:34 19.05.2025) ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት የአፍሪካን እምነት ለምን አጣ?
ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የዛምቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሚካኤል ሙሶንዳ አፍሪካውያን ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (አይሲሲ) ለእነርሱ እንደማይሠራ የሚያምኑበትን ምክንያት አብራርተዋል።
ከ13ኛው የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የሕግ መድረክ ጎን ለጎን ሲናገሩ "አፍሪካውያን ተጠርጣሪዎች ከሌሎች ክልሎች ይልቅ ኢላማ የመሆን ወይም አጥፊዎች ተደርገው የመታየት አዝማሚያ አለ" ብለዋል።
ዳኛው አክለውም ፍርድ ቤቱ በዚህ አድሎዓዊ አካሄዱ ምክንያት በአፍሪካ ውስጥ ተዓማኒነቱን እና ሕጋዊነቱን አጥቷል ሲሉ ተናግረዋል።
"በፍትሕ አሰጣጡ ዓለም አቀፋዊ አካሄድን የሚያሳይ ቢሆን ኖሮ፤ ፍርድ ቤቱ የበለጠ ተዓማኒነት እና ሕጋዊነትን ሊያገኝ ይችል ነበር" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X