የአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ
14:42 19.05.2025 (የተሻሻለ: 15:04 19.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ
በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ተመርቶ ለዓለም አቀፍ ገበያ ከቀረበው የኦፓል ማዕድን ምርት ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘም ተገልጿል፡፡
በቀሪው ሩብ የበጀት ዓመትም እሴት የተጨመረበት የኦፓል ምርት ለማቅረብ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታውቋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ክልሉ ከኦፓል ምርት በተጨማሪ 76 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ አቅርቧል፡፡
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X