የአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ
የአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.05.2025
ሰብስክራይብ

የአማራ ክልል ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን ለውጭ ገበያ አቀረበ

በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ተመርቶ ለዓለም አቀፍ ገበያ ከቀረበው የኦፓል ማዕድን ምርት ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንደተገኘም ተገልጿል፡፡

በቀሪው ሩብ የበጀት ዓመትም እሴት የተጨመረበት የኦፓል ምርት ለማቅረብ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ አስታውቋል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ክልሉ ከኦፓል ምርት በተጨማሪ 76 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ አቅርቧል፡፡

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0