አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሩሲያ ዐቃቤ ህጎች ከሀገሪቱ እንዲወጣ ታዘዘ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአምነስቲ ኢንተርናሽናል በሩሲያ ዐቃቤ ህጎች ከሀገሪቱ እንዲወጣ ታዘዘ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሩሲያ ዐቃቤ ህጎች ከሀገሪቱ እንዲወጣ ታዘዘ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.05.2025
ሰብስክራይብ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሩሲያ ዐቃቤ ህጎች ከሀገሪቱ እንዲወጣ ታዘዘ

የሩሲያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ አምነስቲ እራሱን የዓለም የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አድርጎ ቢያቀርብም እውነታው ግን በለንደን የሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ ከኪዬቭ ደጋፊዎች የገንዘብ ድጋፍ ለሚደረግላቸው ዓለም አቀፍ ሩሲያ ጠል ፕሮጀክቶች ማሰልጠኛ ማዕከል ሆኖ ማገልገሉ ነው ብሏል።

የድርጅቱ አባላት የውጭ ወኪሎች እና አክራሪ ቡድኖችን እንቅስቃሴ በገንዘብ እንደሚደግፉ በመግለጫው ተጠቅሷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0