https://amh.sputniknews.africa
ፑቲን ሰኞ 11 ሰዓት ላይ ከትራምፕ ጋር የስልክ ውይይት እንደሚያደርጉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ አስታወቁ
ፑቲን ሰኞ 11 ሰዓት ላይ ከትራምፕ ጋር የስልክ ውይይት እንደሚያደርጉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ክሬምሊን በፑቲን እና በትራምፕ መካከል ስለሚደረገው የስልክ ውይይት ውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ቃል አቀባዩ አክለዋል። 19.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-19T12:25+0300
2025-05-19T12:25+0300
2025-05-19T13:12+0300
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/13/443289_0:0:1280:721_1920x0_80_0_0_4a323d12f6fa1c8645aecf8905ab63d3.jpg
ክሬምሊን በፑቲን እና በትራምፕ መካከል ስለሚደረገው የስልክ ውይይት ውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ቃል አቀባዩ አክለዋል።የሁለቱን መሪዎች ንግግር በተመለከተ በክሬምሊን የተሰጠ ተጨማሪ መግለጫ፦
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/13/443289_77:0:1214:853_1920x0_80_0_0_f4e484e1fcb727ec5bc5c08478cccb3b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
telegram sputnik_ethiopia
telegram sputnik_ethiopia
ፑቲን ሰኞ 11 ሰዓት ላይ ከትራምፕ ጋር የስልክ ውይይት እንደሚያደርጉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ አስታወቁ
12:25 19.05.2025 (የተሻሻለ: 13:12 19.05.2025) ክሬምሊን በፑቲን እና በትራምፕ መካከል ስለሚደረገው የስልክ ውይይት ውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ቃል አቀባዩ አክለዋል።
የሁለቱን መሪዎች ንግግር በተመለከተ በክሬምሊን የተሰጠ ተጨማሪ መግለጫ፦
ሩሲያ የልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ግቦችን ታሳካለች፤ ሆኖም በፖለቲካዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገዶች አማካኝነት ማሳካት ትመርጣለች።
የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ወደ ሩሲያ ሊያደርጉት የሚችሉት አዲስ ጉብኝት አስፈላጊ ከሆነ ወዲያውኑ ስምምነት ላይ ሊደረስ ይችላል።
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሊገናኙ የሚችሉት መሪዎቹ በግል ሲስማሙ ነው።
ሩሲያ በዩክሬን ጉዳይ አሜሪካ የምታደርገውን የሽምግልና ጥረት ታደንቃለች።