ቫቲካን አዲሱን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛን በይፋ ተቀበለች

ሰብስክራይብ

ቫቲካን አዲሱን ርዕሠ ሊቃነ ጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛን በይፋ ተቀበለች 

ሊቀ ጳጳሱ ከመሰየማቸው በፊት በጳጳሳ መኪና ውስጥ ሆነው በቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ ለተሰበሰቡ ሰዎች ሰላምታ ሰጥተዋል።

በተከታይ የጳጳስ ሥልጣን ምልክት የሆኑት የዓሣ አጥማጁ ቀለበት እና ፓሊየም ተበረክቶላቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0