"ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል" ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ

ሰብስክራይብ

"ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል" ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ

"ይህ የሲኤስኬ ሞስኮ በዓል ነው። ከሃያ ዓመታት በኋላ አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየተጫወቱ መሆናቸውን ማየት ትችላላችሁ። ለእነሱ ደስተኛ ነኝ፣ በጣም ጥሩ ነው። የዚህ አካል በመሆኔ ደስተኛ ነኝ" ሲል የቀድሞ የኮትዲቯር ብሔራዊ ቡድን ኮከብ ተጫዋች ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።

ዛሬ ሲኤስኬ ሞስኮ የ2004/05 የዩሮፓ ሊግ ዋንጫን ያነሳበት 20ኛ ዓመት በዓል ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ወደ ሞስኮ መመለስ ሁሌም ያስደስታል ሲል ታዋቂው ኮትዲቯራዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ዲዲዬ ድሮግባ ተናገረ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0