ሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ
ሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.05.2025
ሰብስክራይብ

ሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ

የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር ኡስማን ሶንኮ በዋጋዱጉ ጉብኝታቸው ወቅት ሁለቱ ሀገራት መረጃን በተሻለ ሁኔታ እንዲለዋወጡ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።

በትብብር በመሥራት

▪ የአነስተኛ ጦር መሳሪያዎች መስፋፋትን፣

▪ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀልን፣

▪ አደገኛ ዝውውሮችን ለመወጋት ቃል ገብተዋል።

መሪዎቹ የሽብርተኝነት እና የአክራሪነት ስጋትን ለመጋፈጥ "የተቀናጀ እርምጃ እንደሚያስፈልግ እና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሀገራዊ ጥረቶችን ሊደግፍ እንደሚገባ" ተናግረዋል።

ሶንኮ ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነት ላይ በከፈተችው ጦርነት ሴኔጋል ፅኑ ድጋፍ እንደምትሰጥ አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ሴኔጋል እና ቡርኪና ፋሶ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ትብብር ፈጠሩ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0