https://amh.sputniknews.africa
የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው
የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው
Sputnik አፍሪካ
የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው መገጣጠሚያውን ዱከም በሚገኘው ምስራቃዊ ኢንዱስትሪያል ዞን በቀጣይ ዓመት ለመክፈት ታቅዷል። በፋብሪካው የሚመረቱ የኤሌክትሪክ መኪኖች ለሀገር ውስጥ ገበያ ይቀርባሉ... 18.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-18T16:08+0300
2025-05-18T16:08+0300
2025-05-18T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/12/435938_0:96:1024:672_1920x0_80_0_0_62f1cfee4a3b23442da69a183c4628b0.jpg
የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው መገጣጠሚያውን ዱከም በሚገኘው ምስራቃዊ ኢንዱስትሪያል ዞን በቀጣይ ዓመት ለመክፈት ታቅዷል። በፋብሪካው የሚመረቱ የኤሌክትሪክ መኪኖች ለሀገር ውስጥ ገበያ ይቀርባሉ መባሉን ሚዲያ ዘግቧል።በሌላ በኩል ኩባንያው ከጉዋንዡ አውቶሞቲቭ ኮርፖሬሽን ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት አዲስ የኤሌክትሪክ መኪና ብራንድ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋውቋል።በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/12/435938_0:0:1024:768_1920x0_80_0_0_7d3c6a5db94078e529ae1c3dc5e6fb80.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው
16:08 18.05.2025 (የተሻሻለ: 16:24 18.05.2025) የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው
መገጣጠሚያውን ዱከም በሚገኘው ምስራቃዊ ኢንዱስትሪያል ዞን በቀጣይ ዓመት ለመክፈት ታቅዷል።
በፋብሪካው የሚመረቱ የኤሌክትሪክ መኪኖች ለሀገር ውስጥ ገበያ ይቀርባሉ መባሉን ሚዲያ ዘግቧል።
በሌላ በኩል ኩባንያው ከጉዋንዡ አውቶሞቲቭ ኮርፖሬሽን ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት አዲስ የኤሌክትሪክ መኪና ብራንድ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋውቋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X