በአዲስ አበባ እየተገነባ ያለው ቅንጡ የከተማ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ በሚቀጥሉት ሰባት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል ተባለ
13:51 18.05.2025 (የተሻሻለ: 14:14 18.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአዲስ አበባ እየተገነባ ያለው ቅንጡ የከተማ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ በሚቀጥሉት ሰባት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአዲስ አበባ እየተገነባ ያለው ቅንጡ የከተማ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ በሚቀጥሉት ሰባት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል ተባለ
በአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ አምስት ድርጅቶች ከቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ጋር ተፈራርመዋል።
በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ በሚገነባው ግዙፍ እና ቅንጡ ሰፈር አካል ለመሆን አምስት የሀገር ውስጥ እና የውጭ ድርጅቶች ናቸው ተስማምተዋል የተባለው።
35 ሄክታር መሬት ይሸፍናል የተባለው ይህ ፕሮጀክት የንግድ እና ዘመናዊ ህንፃዎች፣ ቢሮዎችን፣ የትምህርት ተቋማትን እና ሌሎችንም ያካትታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ፕሮጀክት ማስጀመሪያ በ2016 ዓ.ም ነሃሴ ወር የመሠረት ድንጋይ ማስቀመጣቸው የሚታወስ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
