በኒውዮርክ ከተማ ከ200 በላይ ሰዎችን የጫነች የሜክሲኮ ባሕር ኃይል ጀልባ ከብሩክሊን ድልድይ ጋር ተጋጨች

ሰብስክራይብ

በኒውዮርክ ከተማ ከ200 በላይ ሰዎችን የጫነች የሜክሲኮ ባሕር ኃይል ጀልባ ከብሩክሊን ድልድይ ጋር ተጋጨች

ሁለት ሰዎች ሲሞቱ 19 ሌሎች ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው የኒውዮርክ ከንቲባ አስታውቀዋል።

እ.ኤ.አ በ1982 የተሠራችውና 48.2 ሜትር ከፍታ ያላት ጀልባ በዓለም ዙሪያ በበርካታ የውቅያኖስ ውድድሮች ላይ ትሳተፋለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኒውዮርክ ከተማ ከ200 በላይ ሰዎችን የጫነች የሜክሲኮ ባሕር ኃይል ጀልባ ከብሩክሊን ድልድይ ጋር ተጋጨች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኒውዮርክ ከተማ ከ200 በላይ ሰዎችን የጫነች የሜክሲኮ ባሕር ኃይል ጀልባ ከብሩክሊን ድልድይ ጋር ተጋጨች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0