የሩሲያ-ቡርኪና ፋሶ የቼዝ ክለብ በዋጋዱጉ ሊመሰረት ነው
16:49 17.05.2025 (የተሻሻለ: 17:04 17.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ-ቡርኪና ፋሶ የቼዝ ክለብ በዋጋዱጉ ሊመሰረት ነው
ክለቡ በቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ በሚገኘው የሩሲያ ማዕከል ይቋቋማል።
በይፋ የሚመሠረትበት ቀን፡ ግንቦት 16።
አጀንዳዎቹ፡ በሩሲያ ቼዝ ፌዴሬሽን አማካኝነት ለአማተሮች ስልጠና መስጠት።
የወደፊት ዕቅዶች፡ ውድድሮች፣ የወዳጅነት ጨዋታዎች (በኢነተርኔትና በአካል) እንዲሁም ቀጥታ በኦንላይን የሚሰጡ የሥልጠና ክፍለ ጊዜዎች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X