ኢትዮጵያ የፓሪስን የኢንዱስትሪ ንብረት ጥበቃ ኮንቬንሽን ተቀላቀለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የፓሪስን የኢንዱስትሪ ንብረት ጥበቃ ኮንቬንሽን ተቀላቀለች
ኢትዮጵያ የፓሪስን የኢንዱስትሪ ንብረት ጥበቃ ኮንቬንሽን ተቀላቀለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.05.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የፓሪስን የኢንዱስትሪ ንብረት ጥበቃ ኮንቬንሽን ተቀላቀለች

በጄኔቫ የአትዮጵያ ቋሚ ልዑክ አምባሳደር ፀጋዓብ ከበበው ኢትዮጵያ የአእምሯዊ ንብረት ዘርፏን የበለጠ ለማሳደግ ቁርጠኛ ነች ብለዋል።

ከዓለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት ጋር ያላትን ቀጣይ ትብብርም አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልፀዋል።

የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዳረን ታንግ ኢትዮጵያ ወደ ዓለም አቀፉ የአእምሯዊ ንብረት ስርዓት እየተዋሃደች ነው ብለዋል።

ኮንቬንሽኑ ለፈጠራ ባለቤትነት፣ የኢንዱስትሪ ዲዛይኖች፣ የንግድ ምልክቶች፣ የንግድ ስሞች እና ለመሳሰሉት ጥበቃ ያደርጋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0