የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ዘርፍ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቱ ወስጥ 250 ሚሊየን ዶላር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰጠ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ዘርፍ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቱ ወስጥ 250 ሚሊየን ዶላር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰጠ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ዘርፍ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቱ ወስጥ 250 ሚሊየን ዶላር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰጠ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከገንዘብ ዘርፍ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቱ ወስጥ 250 ሚሊየን ዶላር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰጠ

ማዕከላዊ ባንኩ ገንዘቡን ያስተላለፈው የዓለም ባንክ ለፕሮጀክቱ ትግበራ የ700 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን ተከትሎ ነው።

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እየተተገበረ ያለው ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ የማጠናከር ዓላማ አለው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0