የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሁናዊ መረጃዎች ፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሁናዊ መረጃዎች ፦
የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሁናዊ መረጃዎች ፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.05.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አሁናዊ መረጃዎች ፦

▪ ዛሬ ጠዋት የዩክሬን ልዑካን ከአሜሪካ እና ቱርክ ተወካዮች ጋር በኢስታንቡል ተወያይተዋል።

▪የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ቀጥሎ የተደረገው ውይይት ለጋዜጠኞች ዝግ ነበር።

▪ ድርድሩ ለሁለት ሰዓታት ያህል ቆይቷል።

▪ከድርድሩ መጠናቀቅ በኋላ የሩሲያ ዋና ተደራዳሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ መግለጫ ሰጥተዋል።

▪የሩሲያ ልዑካን በድርድሩ ውጤት አጥጋቢ እንደነበር ፣ 1 ሺህ የጦር እስረኞችን ለመለዋወጥ እንደ ተስማሙ እንዲሁም ሞስኮ ንግግሩን ለመቀጠል ዝግጁ መሆኗን ዋና ተደራዳሪው አጽንኦት ሰጥተዋል።

▪ከድርድሩ በኋላ ዜለንስኪ፣ ማክሮን፣ ሜርዝ፣ ስታርመር እና ቱስክ ከትራምፕ ጋር ተነጋግረዋል።

▪ ትራምፕ ዛሬ ምሽት የዩክሬንን የሰላም ጉዳይ ለመወያየት ለፑቲን ሊደውሉ እንደሚችሉ አሳዉቀዋል።

▪የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ እንደገለጹት በፑቲን እና ትራምፕ መካከል የሚደረጉ ግንኙነቶች ሰላምን ለማምጣት እጅግ አስፈላጊ ናቸው።

▪የሩሲያ እና የዩክሬን ልዑካን ሌላ ዙር ስብሰባ ለማድረግ መሰረታዊ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0