የሩሲያ ልዑካን ቡድን ከዩክሬን ጋር አጥጋቢ ድርድር ማካሄዱን ዋና ተደራዳሪው ሜዲንስኪ ተናገሩ
16:42 16.05.2025 (የተሻሻለ: 17:34 16.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ልዑካን ቡድን ከዩክሬን ጋር አጥጋቢ ድርድር ማካሄዱን ዋና ተደራዳሪው ሜዲንስኪ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ልዑካን ቡድን ከዩክሬን ጋር አጥጋቢ ድርድር ማካሄዱን ዋና ተደራዳሪው ሜዲንስኪ ተናገሩ
ሜዲንስኪ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎች፦
▪ኪዬቭ የሁለቱ ሀገራት መሪዎች እንዲገናኙ መጠየቋን እና ሩሲያ ይህንን እንደተቀበለች ገልጸዋል።
▪በሚቀጥሉት ቀናት በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የ1 ሺህ እስረኞች ልውውጥ እንደሚደረግም ተናግረዋል።
▪ሞስኮ እና ኪዬቭ የተኩስ አቁም ሃሳባቸውን ለማቅረብም ተስማምተዋል ብለዋል።
▪ሩሲያ ድርድሩን ለመቀጠል ዝግጁ እንደሆነችም ጠቁመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X