"የኦርቶዶክስ እምነት ወደ ሩሲያ መርቶኛል" - የቀድሞው አሜሪካ አየር ኃይል ወታደር በእሴት ምክንያት አሜሪካን ለቆ መውጣቱን ተናግሯል

ሰብስክራይብ

"የኦርቶዶክስ እምነት ወደ ሩሲያ መርቶኛል" - የቀድሞው አሜሪካ አየር ኃይል ወታደር በእሴት ምክንያት አሜሪካን ለቆ መውጣቱን ተናግሯል

በዩጎዝላቪያ እና ኢራቅ ያገለገለው የዩናይትድ ስቴትስ አየር ኃይል የቀድሞው አባል ኦርቶዶክስ ጥልቅ፣ ፅኑ፣ ታሪካዊ እና መንፈሳዊ መሠረት እንደሰጠውና ወደ ሩሲያ እና እሴቶቿ እንዲሳብ እንዳደረገው ገልጿል።

የቀድሞው የአሜሪካ ወታደር የዩናይትድ ስቴትስ ባህል እያመራ ያለበት መንገድ በተለይም የLGBTQ* አጀንዳ “በቤተሰብ ላይ የተሠነዘረ ጥቃት ነው” ሲል ስጋቱን ገልጿል።

*በሩሲያ ፅንፈኛ ተብሎ የሚታወቅ እና የተከለከለ እንቅስቃሴ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0