የሩሲያ የልዑካን ቡድን አርብ 4 ሰዓት ኢስታንቡል ውስጥ ከዩክሬን አቻው ጋር ለመገናኘት እንደሚጠብቅ የሩሲያ መሪ ተደራዳሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ የልዑካን ቡድን አርብ 4 ሰዓት ኢስታንቡል ውስጥ ከዩክሬን አቻው ጋር ለመገናኘት እንደሚጠብቅ የሩሲያ መሪ ተደራዳሪ ቭላድሚር ሜዲንስኪ ተናገሩ

የልዑካን ቡድኑ ኢስታንቡል የሚገኘው ከዩክሬን ጋር ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ቀጥተኛ የሁለትዮሽ ውይይት ለማድረግ እንደሆነ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0