https://amh.sputniknews.africa
"የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው"
"የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው"
Sputnik አፍሪካ
"የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው" በኔልሰን ማንዴላ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ንሲኬሎ ብሬክፋስት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ስላለው ድርድር ለስፑትኒከ አፍሪካ አስተያየት ሲሰጡ የግጭት አያያዝ መንገድ... 15.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-15T20:30+0300
2025-05-15T20:30+0300
2025-05-15T20:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0f/413121_0:224:1024:800_1920x0_80_0_0_8bbc2be0b72d606d414b49e04a3ee123.jpg
"የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው" በኔልሰን ማንዴላ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ንሲኬሎ ብሬክፋስት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ስላለው ድርድር ለስፑትኒከ አፍሪካ አስተያየት ሲሰጡ የግጭት አያያዝ መንገድ መፍጠር እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው ብለዋል።ዶ/ር ብሬክፋስት የግጭቱ መጓተት በተለይም ሩሲያ ዋነኛ የነዳጅ አምራች በመሆኗ ምክንያት የዋጋ ንረት እንዳመጣና በዓለም የምግብ ዋጋ ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስረድተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0f/413121_0:128:1024:896_1920x0_80_0_0_f75dcce1f7eaa2c17f30ae61584518df.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው"
20:30 15.05.2025 (የተሻሻለ: 20:44 15.05.2025) "የኢስታንቡሉ ስብሰባ ግጭቱን ለማስተዳደር ቁልፍ ነው"
በኔልሰን ማንዴላ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ንሲኬሎ ብሬክፋስት በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ስላለው ድርድር ለስፑትኒከ አፍሪካ አስተያየት ሲሰጡ የግጭት አያያዝ መንገድ መፍጠር እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው ብለዋል።
ዶ/ር ብሬክፋስት የግጭቱ መጓተት በተለይም ሩሲያ ዋነኛ የነዳጅ አምራች በመሆኗ ምክንያት የዋጋ ንረት እንዳመጣና በዓለም የምግብ ዋጋ ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስረድተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X