የአፍሪካ የሐይማኖት ተቋማት እና መሪዎች በአህጉሪቱ ማሕበራዊ ትስስርን ለመፍጠር አዎንታዊ እና ሰላማዊ ሀሳቦችን መደገፍ አለባቸው ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ የሐይማኖት ተቋማት እና መሪዎች በአህጉሪቱ ማሕበራዊ ትስስርን ለመፍጠር አዎንታዊ እና ሰላማዊ ሀሳቦችን መደገፍ አለባቸው ተባለ
የአፍሪካ የሐይማኖት ተቋማት እና መሪዎች በአህጉሪቱ ማሕበራዊ ትስስርን ለመፍጠር አዎንታዊ እና ሰላማዊ ሀሳቦችን መደገፍ አለባቸው ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ የሐይማኖት ተቋማት እና መሪዎች በአህጉሪቱ ማሕበራዊ ትስስርን ለመፍጠር አዎንታዊ እና ሰላማዊ ሀሳቦችን መደገፍ አለባቸው ተባለ

ኢትዮጵያ ውስጥ ተዘጋጅቶ በነበረው የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተሳተፉ አባቶች በኢትዮጵያ ያለው የሐይማኖቶች መቻቻል ለሌሎች አርዓያ መሆን የሚችል ነው ሲሉ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

አመታዊው ጉባኤ የሐይማኖቶች አንድነት ለማጎልበት፣ ሰላምን ለማስፈን እና ቀጣይነት ያለው እድገትን በመላው አፍሪካ ለማምጣት ታስቦ የተካሄደ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0