"የዩክሬን የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄ ጊዜ መግዣ ነው” የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"የዩክሬን የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄ ጊዜ መግዣ ነው” የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት
የዩክሬን የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄ ጊዜ መግዣ ነው” የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.05.2025
ሰብስክራይብ

"የዩክሬን የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄ ጊዜ መግዣ ነው” የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲፕሎማት

ምዕራባውያን የተኩስ አቁም ስምምነቱን በመደገፍ ላይ ያሉት ለሕዝባቸው ጥያቄ የሚመልሱት ስለሌላቸው ነው ሲሉ አምባሳደር ግሩም አባይ በኢስታንቡል የሚደረገውን የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር አስመልክተው ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

"እያሸነፈ ከሚገኝ ሠራዊት ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት አትጠይቅም" ሲሉ የምዕራባውያን የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለዩክሬን ጦር ያመጣው ለውጥ እንደሌለ አፅንኦት ሰጥተዋል።

አምባሳደሩ አክለውም ዩክሬን የምዕራቡ ዓለም መጠቀሚያ ሆናለች ብለዋል።

"ምዕራባውያን ሩሲያን ለማንበርከክ ዩክሬንን እየተጠቀሙባት ይገኛሉ" በማለት የኔቶ ወደ ሩሲያ መቅረብ የግጭቱ መነሻ መሆኑን አምባሳደሩ አስታውሰዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0