ኢትዮጵያ የብሪክስ አባላት በአረንጓዴ የትራንስፖርት አገልግሎት ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ጠየቀች
13:55 15.05.2025 (የተሻሻለ: 14:14 15.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የብሪክስ አባላት በአረንጓዴ የትራንስፖርት አገልግሎት ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ጠየቀች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባላት በአረንጓዴ የትራንስፖርት አገልግሎት ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ጠየቀች
በብራዚል መዲና ብራዚሊያ በተካሄደው የብሪክስ የትራንስፖርት ሚኒስትሮች ስብሰባ በዘርፉ ያከናወነቻቸውን ተግባራቶች በተመለከተ ገለጻ አድርጋለች።
በአየር ማረፊያ ማስፋፊያ እና ግንባታ እንዲሁም ደረቅ ወደቦችን ጨምሮ የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን የተሠሩ ዋና ዋና የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን አሳይታለች።
በስብሰባው ላይ የተሳተፉት በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአቪዬሽን ማዕከል የመሆን ግብ እንዳለት መግለፃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
