የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻይና ራስ ገዝ ክልል ዢንጂያንግ ዋና ከተማ ዊጉር የካርጎና የመንገደኞች በረራ ለማስጀመር ያለመ ስምምነት ተፈራረመ

መግባቢያ ሰነዱ የቻይና እና አፍሪካን የአቪዬሽን ግንኙነት ለማጠናከር ትልቅ እርምጃ ነው ሲል በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

በተጨማሪም አጋርነቱ የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭን የሚደግፍ ነው ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0