ለንደን ‘ራሷን የዴሞክራሲና የፍትሕ ጠባቂ አድርጋ ብታቀርብም፤ በእውነቱ ግን ከሌሎች ይልቅ ጨካኝና ኢፍትሐዊ መሆኗ ነው’ አፍጋናዊው ምሁር
13:14 14.05.2025 (የተሻሻለ: 13:34 14.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለንደን ‘ራሷን የዴሞክራሲና የፍትሕ ጠባቂ አድርጋ ብታቀርብም፤ በእውነቱ ግን ከሌሎች ይልቅ ጨካኝና ኢፍትሐዊ መሆኗ ነው’ አፍጋናዊው ምሁር

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ለንደን ‘ራሷን የዴሞክራሲና የፍትሕ ጠባቂ አድርጋ ብታቀርብም፤ በእውነቱ ግን ከሌሎች ይልቅ ጨካኝና ኢፍትሐዊ መሆኗ ነው’ አፍጋናዊው ምሁር
የአፍጋኑ የፖለቲካ ተንታኝ አህማድ ሳዲ የብሪታንያ ወታደሮች በአፍጋኒስታን ስለፈጸሙት ግፍ ለስፑትኒክ የሰጡትን ቃለመጠይቅ የጀመሩበት መንገድ ነው።
ተንታኙ “እንደ እንግሊዝ ያሉ በዴሞክራሲያዊ ተቋሞቻቸው የሚኮሩ እና ልዕለ ኃያላን ተብለው የሚታሰቡ ሀገሮች በእውነቱ ግን በጣም ኃላፊነት የጎደላቸው ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል።
“እነዚህ አስከፊ ወንጀሎች እና በሰብዓዊ መብቶች ላይ የተፈጸሙ ግልጽ ጥሰቶች ናቸው። ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጣልቃ መግባት አለበት፤ ነገር ግን ጉዳዩ ከመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ አልፎ ተጠያቂነት የሚያስከትል አይመስልኝም " ብለው ደምድመዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X