ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ ያጋጠመው የፋይናንስ እጥረት እንዳሳሰባት ገለፀች
12:45 14.05.2025 (የተሻሻለ: 13:04 14.05.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ ያጋጠመው የፋይናንስ እጥረት እንዳሳሰባት ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ ያጋጠመው የፋይናንስ እጥረት እንዳሳሰባት ገለፀች
በአፍሪካ ሕብረት እና በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር በተወያዩበት ወቅት የተናገሩት ነው፡፡
ሶማሊያ በዘላቂነት እንድትረጋጋ የሚሠራው ተልዕኮ ድጋፍ ያስፈልገዋል ብለዋል።
በተጨማሪም የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት አፈጻጸም አዝጋሚ እንደሆነና ይህም በሀገሪቱ መረጋጋት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን ተናግረዋል።
የሕብረቱ ሊቀመንበር በበኩላቸው ኢትዮጵያ ለቀጣናው መረጋጋት የምታደርገው ድጋፍ የሚወደስ እና ሊቀጥል የሚገባው ነው ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ በሶማሊያ የሚገኘው የአፍሪካ ሕብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ ያጋጠመው የፋይናንስ እጥረት እንዳሳሰባት ገለፀች

© telegram sputnik_ethiopia
/