"ሩሲያ ለእውነተኛ ውይይት ዝግጁ ናት" የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ"ሩሲያ ለእውነተኛ ውይይት ዝግጁ ናት" የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ ለእውነተኛ ውይይት ዝግጁ ናት የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.05.2025
ሰብስክራይብ

"ሩሲያ ለእውነተኛ ውይይት ዝግጁ ናት" የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

በኢስታንቡል እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ውይይት ለዩክሬን ግጭት አስተማማኝ እና ዘላቂ መፍትሄ ማፈላለግ አንዱ ርዕሰ ጉዳይ ይሆናል ሲሉ የሩሲያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ሪያብኮቭ ተናግረዋል።

በዩክሬን ግጭት አውድ አዳዲስ ግዛቶችን ወደ ሩሲያ ማካተትን ጨምሮ "በመሬት ላይ" ላሉ እውነታዎች እውቅና እንዲሰጣቸው ማረጋገጥ አስፈላጊ መሆኑን አስረድተዋል።

ባለሥልጣኑ በአጠቃላይ ኪዬቭ ለመደራደር አለመፈለጓ ለሂደቱ መሰናክል ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ ነው ሲሉም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0