የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.05.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

ማዕከሉ በእንጦጦ ኦቭዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የሚገኙትን የ ”ስፔስ ዌዘር” መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም የሚገኙ አሁናዊ መረጃዎችን አገልግሎት ላይ የሚያውልና ሀገሪቱ ያላትን አቅም ያሳደገችበት መሆኑ ተገልጿል።

ስለ “ስፔስ ዌዘር” ግንዛቤ እና የሚያስከትለውን ተጽዕኖ እንዲሁም የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮና ልምድ በመውሰድ የማዕከሉን አቅም ለማጎልበት ዝግጁ መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ያስገነባው ዕለታዊ የአየር ንብረት ለውጥ መቆጣጠሪያ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.05.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0