የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፓኪስታን ኦፕሬሽን ዙሪያ አስገራሚ መግለጫ ሰጡ
18:47 12.05.2025 (የተሻሻለ: 19:04 12.05.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በፓኪስታን ኦፕሬሽን ዙሪያ አስገራሚ መግለጫ ሰጡ
"ፓኪስታን አጠቃችን - ግን የከፋውን ምላሽ ሰጥተናታል!"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ ስለ ህንድ የሲንዶር ኦፕሬሽን የሰጡት ዝርዝር መግለጫ፦
1⃣ የፓኪስታን የመጀመሪያ ጥቃት
· የፓኪስታን ኃይሎች የህንድ የሲቪል እና ወታደራዊ ቦታዎችን አጥቅተዋል።
· የህንድ የአየር መከላከያ ስርዓቶች ሚሳዔሎችን በተሳካ ሁኔታ አጨናግፈዋል።
2⃣ የህንድ ወታደራዊ ምላሽ
· ፓኪስታን በሚገኙ የአሸባሪዎች ካምፖች ላይ የተነጣጠሩ ጥቃቶች ተፈፅሟል።
· ኦፕሬሽኖቹ በመጀመሪያዎቹ 72 ሰዓታት ውስጥ ግቦቻቸውን ማሳካት ችለዋል።
3⃣ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች
· ፓኪስታን ግንቦት 2 ለውይይት ተነሳሽነቱን ወስዳለች።
· ግኑኝነቱ (በወታደራዊ ኦፕሬሽን ዳይሬክተር ጄኔራል) አማካኝነት ተደርጓል።
4⃣ ወቅታዊ ሁኔታ
· ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ለጊዜው ቆመዋል።
· የህንድ ጦር ኃይሎች በተጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X