https://amh.sputniknews.africa
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
Sputnik አፍሪካ
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ ትራኦሬ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ በቡርኪና ፋሶ የውጭ ሀገራት ግኑኝነት እና የማዕድን ሀብት ገቢ አያያዝ ዙሪያ ያቀረቡትን መሠረተ ቢስ ክስ... 12.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-12T17:16+0300
2025-05-12T17:16+0300
2025-05-12T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392698_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d4d311d0fd24c573392b0e71293eefa6.jpg
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ ትራኦሬ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ በቡርኪና ፋሶ የውጭ ሀገራት ግኑኝነት እና የማዕድን ሀብት ገቢ አያያዝ ዙሪያ ያቀረቡትን መሠረተ ቢስ ክስ አጥብቀው አስተባብለዋል።"ከፈለግነው ጋር ግንኙነት መመሥረት እንችላለን - ነፃነት ማለት ይሄ ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በሌላ በኩል ስለ ቡርኪና ፋሶ ወርቅ የተሰነዘሩ "ውሸቶችን" አጋልጠዋል፡፡"በቡርኪና ግምጃ ቤት ወርቅ ማከማቸት የጀመርነው እኛ ነን። ይህ ባይሆን ኖሮ በቡርኪና አንድ ግራም የወርቅ ክምችት አይኖርም ነበር።" ትራኦሬ ይፋዊ ይቅርታም ጠይቀዋል "ራሱን በመመልከት፣ ሀፍረት ሊሰማው እና በይፋ መጥቶ፤ የተሳሳተ መረጃ ደርሶኛል፡፡ በግልጽ ይቅርታ እጠይቃለሁ ሊል ይገባል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
Sputnik አፍሪካ
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
2025-05-12T17:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392698_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1ac89e2a6b251e703236896effe17de1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
17:16 12.05.2025 (የተሻሻለ: 17:34 12.05.2025) "የጥቁር ዘር ጥቁሮችን ለማጥቃት መጠቀሚያ መሆን የለበትም" ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ አፍሪኮምን ተቹ
ትራኦሬ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ በቡርኪና ፋሶ የውጭ ሀገራት ግኑኝነት እና የማዕድን ሀብት ገቢ አያያዝ ዙሪያ ያቀረቡትን መሠረተ ቢስ ክስ አጥብቀው አስተባብለዋል።
"ከፈለግነው ጋር ግንኙነት መመሥረት እንችላለን - ነፃነት ማለት ይሄ ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ስለ ቡርኪና ፋሶ ወርቅ የተሰነዘሩ "ውሸቶችን" አጋልጠዋል፡፡
"በቡርኪና ግምጃ ቤት ወርቅ ማከማቸት የጀመርነው እኛ ነን። ይህ ባይሆን ኖሮ በቡርኪና አንድ ግራም የወርቅ ክምችት አይኖርም ነበር።"
ትራኦሬ ይፋዊ ይቅርታም ጠይቀዋል "ራሱን በመመልከት፣ ሀፍረት ሊሰማው እና በይፋ መጥቶ፤ የተሳሳተ መረጃ ደርሶኛል፡፡ በግልጽ ይቅርታ እጠይቃለሁ ሊል ይገባል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X