https://amh.sputniknews.africa/20250512/392627.html
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
Sputnik አፍሪካ
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ የቡርኪና ፋሶው ፕሬዝዳንት የምዕራባውያን ወታደሮች ሽብርተኝነትን "አባብሰዋል" ሲሉ ከሰዋል። የውጭ ኃይሎች ምልመላን እና የመሣሪያ አቅርቦትን በማገድ የቡርኪና ፋሶን ብሔራዊ ሠራዊት አዳክመዋል... 12.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-12T16:47+0300
2025-05-12T16:47+0300
2025-05-12T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392474_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_9d39d8344ac2cbed34c5c74dd44a9347.jpg
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ የቡርኪና ፋሶው ፕሬዝዳንት የምዕራባውያን ወታደሮች ሽብርተኝነትን "አባብሰዋል" ሲሉ ከሰዋል። የውጭ ኃይሎች ምልመላን እና የመሣሪያ አቅርቦትን በማገድ የቡርኪና ፋሶን ብሔራዊ ሠራዊት አዳክመዋል ብለዋል።"በሳንካራ ዘመን እንኳን ከ10 እና 20 ዓመታት በኋላ ከነበረን የተሻለ መሣሪያ ነበረን" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።ሀገሪቱ ለሽብርተኝነት ዝግጁ እንዳልነበረችም ነው በንግግራቸው የጠቆሙት።"ስቃይ እየደረሰብን ነው፤ ግን ሠራዊት መገንባት አለብን። ከዚህ ጦርነት ስንወጣ የበለጠ ጠንካራ ሆነን መውጣት አለብን” ሲሉ ተናግረዋል።"ሉዓላዊ ወታደራዊ ኃይል ኢኮኖሚውን፣ ትምህርትን እና ልማትን ነጻ ለማውጣት ቁልፍ ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሶቪየት ሕብረት እንዳደረገቸው ቡርኪና ፋሶም ፈተናዎቿን ወደ ጥንካሬ ለመቀየር ታስባለች ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
Sputnik አፍሪካ
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
2025-05-12T16:47+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392474_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_5a16bf4b4071610ea960fc5038da507c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
16:47 12.05.2025 (የተሻሻለ: 17:04 12.05.2025) "ሉዓላዊነት የሚጀምረው ከሠራዊት ነው" ኢብራሂም ትራኦሬ
የቡርኪና ፋሶው ፕሬዝዳንት የምዕራባውያን ወታደሮች ሽብርተኝነትን "አባብሰዋል" ሲሉ ከሰዋል። የውጭ ኃይሎች ምልመላን እና የመሣሪያ አቅርቦትን በማገድ የቡርኪና ፋሶን ብሔራዊ ሠራዊት አዳክመዋል ብለዋል።
"በሳንካራ ዘመን እንኳን ከ10 እና 20 ዓመታት በኋላ ከነበረን የተሻለ መሣሪያ ነበረን" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።
ሀገሪቱ ለሽብርተኝነት ዝግጁ እንዳልነበረችም ነው በንግግራቸው የጠቆሙት።
"ስቃይ እየደረሰብን ነው፤ ግን ሠራዊት መገንባት አለብን። ከዚህ ጦርነት ስንወጣ የበለጠ ጠንካራ ሆነን መውጣት አለብን” ሲሉ ተናግረዋል።"
ሉዓላዊ ወታደራዊ ኃይል ኢኮኖሚውን፣ ትምህርትን እና ልማትን ነጻ ለማውጣት ቁልፍ ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሶቪየት ሕብረት እንዳደረገቸው ቡርኪና ፋሶም ፈተናዎቿን ወደ ጥንካሬ ለመቀየር ታስባለች ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X