https://amh.sputniknews.africa
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
Sputnik አፍሪካ
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ ብዙዎች ከቶማስ ሳንካራ ጋር የሚያነጻጽሯችው ኢብራሂም ትራኦሬ፤ በአፍሪካ ወጣቶች የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት እንደሚረዱ ተናግረዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የ37 ዓመቱ... 12.05.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-05-12T16:22+0300
2025-05-12T16:22+0300
2025-05-12T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392921_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_817a18f49028f8d9f960301c4dbfaa23.jpg
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ ብዙዎች ከቶማስ ሳንካራ ጋር የሚያነጻጽሯችው ኢብራሂም ትራኦሬ፤ በአፍሪካ ወጣቶች የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት እንደሚረዱ ተናግረዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የ37 ዓመቱ የቡርኪና ፋሶ መሪ ለፓን-አፍሪካኒዝም ስል እንቅልፌን ጭምር ለመሠዋት ዝግጁ ነኝ ብለዋል፡፡"ሁለት ሰዓት እተኛ ነበር፤ አሁን ግን ወደ አንድ ሰዓት ቀንሼዋለሁ።" ዓላማውን ላለመክዳት፣ ለፓን-አፍሪካ ትግል ታማኝ ሆነው ለመቆየት እና መላውን ትውልድ ለማነሳሳት ቃል ገብተዋል።"አፍሪካ በብዙ ፈተናዎች አልፋለች። አንድ ልንሆን፣ ልንሠራ፣ ልናድግ የምንችልበት ጊዜው አሁን ነው። ተልዕኳችን ነው - እናም እንፈጽመዋለን!" ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
Sputnik አፍሪካ
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
2025-05-12T16:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/0c/392921_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3fc5a0d6b62a05dee09fa814fc66f274.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
16:22 12.05.2025 (የተሻሻለ: 17:54 12.05.2025) ኢብራሂም ትራኦሬ ለፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ታማኝ ነኝ አሉ
ብዙዎች ከቶማስ ሳንካራ ጋር የሚያነጻጽሯችው ኢብራሂም ትራኦሬ፤ በአፍሪካ ወጣቶች የተጣለባቸውን ከባድ ኃላፊነት እንደሚረዱ ተናግረዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የ37 ዓመቱ የቡርኪና ፋሶ መሪ ለፓን-አፍሪካኒዝም ስል እንቅልፌን ጭምር ለመሠዋት ዝግጁ ነኝ ብለዋል፡፡
"ሁለት ሰዓት እተኛ ነበር፤ አሁን ግን ወደ አንድ ሰዓት ቀንሼዋለሁ።"
ዓላማውን ላለመክዳት፣ ለፓን-አፍሪካ ትግል ታማኝ ሆነው ለመቆየት እና መላውን ትውልድ ለማነሳሳት ቃል ገብተዋል።
"አፍሪካ በብዙ ፈተናዎች አልፋለች። አንድ ልንሆን፣ ልንሠራ፣ ልናድግ የምንችልበት ጊዜው አሁን ነው። ተልዕኳችን ነው - እናም እንፈጽመዋለን!" ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X