የመጀመሪያዎቹን 49 ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን የጫነው አውሮፕላን ወደ አሜሪካ በረረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየመጀመሪያዎቹን 49 ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን የጫነው አውሮፕላን ወደ አሜሪካ በረረ
የመጀመሪያዎቹን 49 ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን የጫነው አውሮፕላን ወደ አሜሪካ በረረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2025
ሰብስክራይብ

የመጀመሪያዎቹን 49 ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን የጫነው አውሮፕላን ወደ አሜሪካ በረረ

ትራምፕ አወዛጋቢ የስደተኞች ፕሮግራማቸውን ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን "ለ ኢ-ፍትሃዊ የዘር መድልዎ ኢላማዎች ናቸው" በማለት መከላከላቸው ይታወሳል። የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የትራምፕን ፖሊሲ ፖለቲካዊ እና የሀገሪቱን ሕገ-መንግስታዊ ዴሞክራሲ የሚጎዳ ሲሉ በጥብቅ ተቃውመውታል።

‍ ፕሪቶሪያ ነጭ ደቡብ አፍሪካውያን አሁንም በሀገሪቱ ውስጥ እጅግ ሀብታም ከሆኑ የሕብረተስብ ክፍሎች መሆናቸውን፣ 75% የሚሆነውን የግል መሬት እንደሚቆጣጠሩና ከአብላጫው የጥቁር ሕዝብ በ20 እጥፍ የበለጠ ሀብት እንዳለቸው አስረድታለች።

የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣናት የትራምፕ እርምጃ እውነታውን የሚያዛባ ከመሆኑም በላይ አስተዳደራቸው ነጭ ያልሆኑ ስደተኞች ላይ ከያዘው ጥገኝነትን የመገደብ ፖሊሲ ጋር የሚቃረን ነው ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0