መካረርን ለማስቀረት ፑቲን ለኪዬቭ ባቀረቡት የድርድር ሃሳብ በተቻለ ፍጥነት መጠቀም ይገባል ሲሉ ፈረንሳዊው ፖለቲከኛ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱመካረርን ለማስቀረት ፑቲን ለኪዬቭ ባቀረቡት የድርድር ሃሳብ በተቻለ ፍጥነት መጠቀም ይገባል ሲሉ ፈረንሳዊው ፖለቲከኛ ተናገሩ
መካረርን ለማስቀረት ፑቲን ለኪዬቭ ባቀረቡት የድርድር ሃሳብ በተቻለ ፍጥነት መጠቀም ይገባል ሲሉ ፈረንሳዊው ፖለቲከኛ ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2025
ሰብስክራይብ

መካረርን ለማስቀረት ፑቲን ለኪዬቭ ባቀረቡት የድርድር ሃሳብ በተቻለ ፍጥነት መጠቀም ይገባል ሲሉ ፈረንሳዊው ፖለቲከኛ ተናገሩ

የ "ዴቡት ላ ፍራንስ" ፓርቲ ፕሬዝዳንት ኒኮላ ዱፖንት-አይኛን ሞስኮ አዎንታዊ ምልክት ሰጥታለች ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

"የዩክሬን ጉዳይ በዓለም አቀፍ ስምምነት ማዕቀፍ ውስጥ መፈታት አለበት፤ በዚህም ዩክሬን በመጨረሻ ገለልተኛ፣ ከወታደራዊ ኃይል ነፃ- ሩሲያ እና ኔቶን መለያ የሆነች ሀገር ትሆናለች" ሲሉ የፓርቲው ኃላፊ ተናግረዋል።

ጥሩነቱ ዶናልድ ትራምፕ ኪዬቭ የሰሜን አትላንቲኩን ጥምረት መቀላቀል እንደሌለባት አመልክተዋል ያሉት ዱፖንት-አይኛን፤ በሁለቱም ወገኖች በኩል በጎ ፈቃድ ካለ የሰላም ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል ብለው እንደሚያምኑ ገልፀዋል።

ውጥረቱን ለማርገብ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይችላሉ  ያሏቸውን ሌሎች እርምጃዎችንም ዘርዝረዋል፦

▪በዩክሬን ነፃ ምርጫ ማካሄድ፣

▪በሩሲያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦችን ማንሳት።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0