የአረቡ ዓለም በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት እንዲደረግ ፑቲን ያቀረቡትን ሃሳብ ይደግፋል ሲሉ የግብፅ ፓርላማ አባል ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአረቡ ዓለም በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት እንዲደረግ ፑቲን ያቀረቡትን ሃሳብ ይደግፋል ሲሉ የግብፅ ፓርላማ አባል ተናገሩ
የአረቡ ዓለም በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት እንዲደረግ ፑቲን ያቀረቡትን ሃሳብ ይደግፋል ሲሉ የግብፅ ፓርላማ አባል ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.05.2025
ሰብስክራይብ

የአረቡ ዓለም በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል ቀጥተኛ ውይይት እንዲደረግ ፑቲን ያቀረቡትን ሃሳብ ይደግፋል ሲሉ የግብፅ ፓርላማ አባል ተናገሩ

"አሜሪካን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ ባሉ ብዙ ሀገራት ድጋፍ ያገኘው የፑቲን ሃሳብ የሩሲያን ብሔራዊ ደህንነት አደጋ ላይ ሊጥሉ የሚችሉ 'ቀይ መስመሮች' እስካልተጣሱ ድርስ፤ ሞስኮ ለሰላም እና ለንግግር ፈቃደኛ እንደሆነች ያሳያል" ሲሉ ሙስጠፋ በክሪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

ባለሥልጣኑ ግብፅ እና ሳዑዲ አረቢያ ለችግሩ መፍትሄ ለማምጣት በንቃት እየሠሩ እንደሆነም ጠቁመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0